የአባላዘር በሸታዎች ማለት በግብረ ሥጋ ግንኙነት ወይም በጠለቀ አካላዊ ንክኪ የሚተላለፉ ኢንፌክሽኖች ሲሆኑ፣ ኤች አይ ቪ (HIV) ደግሞ በቫይረስ አማካኝነት የሚከሰት እና የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም የሚያጠቃ የአባላዘር በሽታ አይነት ነው። ሌሎች የአባላዘር በሽታዎች መኖር በብልት አካባቢ ቁስለት ወይም እብጠት በመፍጠር ኤች አይ ቪ በቀላሉ ወደ ሰውነት እንዲገባ ከፍተኛ ዕድል ይፈጥራሉ።

Comments (0)
Related Articles

የታዳጊዎች እና ወጣቶች ጤና ፕሮግራም
በጉርምስና ዕድሜ ላይ ያሉ (10-19 ዓመታት) እና ወጣቶች (15-24 ዓመታት) ከጾታዊ እና ሥነ ተዋልዶ ጤና ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን ለማግኘት ልዩ ፈተናዎች ያጋጥሟቸዋል። የጤና መረጃና አገልግሎት አቅርቦት እጦት አደገኛ የሆነ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ልማድን አስከትሏል ። በኢትዮጵያ 45% የሚሆነው ህዝብ እድሜው ከ30 ዓመት በታች ነው። በታሪክ ለአቅመ አዳም ከደረሱት ኢትዮጵያውያን መካከል ትልቁ ቁጥር ከ10 እስከ 24 ዓመት የሆኑ ወጣቶች ናቸው።
Aug 12, 2026


Miillaan deemuu fi fiiguu ( Walk vs running)
Miillaan deemuu fi fiiguun lamaan isaanii iyyuu sochii onnee fi ujummoolee dhiigaa baay’ee gaarii dha
Aug 11, 2026
