በጉርምስና ዕድሜ ላይ ያሉ (10-19 ዓመታት) እና ወጣቶች (15-24 ዓመታት) ከጾታዊ እና ሥነ ተዋልዶ ጤና ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን ለማግኘት ልዩ ፈተናዎች ያጋጥሟቸዋል። የጤና መረጃና አገልግሎት አቅርቦት እጦት አደገኛ የሆነ የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ልማድን አስከትሏል ። በኢትዮጵያ 45% የሚሆነው ህዝብ እድሜው ከ30 ዓመት በታች ነው። በታሪክ ለአቅመ አዳም ከደረሱት ኢትዮጵያውያን መካከል ትልቁ ቁጥር ከ10 እስከ 24 ዓመት የሆኑ ወጣቶች ናቸው።
Comments (0)
Related Articles


ሌሽማኒያሲስ
ሌሽማኒያሲስ ሌይሽማንያ ጂነስ ውስጥ በሚመደብ ፕሮቶዞአ ምክንያት የሚመጣ ጥገኛ በሽታ ነው። በዋነኛነት የሚተላለፈው በተበከሉ የአሸዋ ዝንብ
Aug 11, 2026

Talaallii Hepaataayitisii (Hepatitis vaccines)
Talaalliin dhukkuba tiruu qophii baayoloojii sirni ittisa qaamaa farra qaama vaayirasii tiruu irraa ittisu akka oomishuuf kakaasu yoo ta’u, kanaanis infekshinii fi rakkoolee isaa ittisa
Aug 7, 2026
